Description
This set features an Amharic Holy Bible housed in a black presentation box adorned with a gold-colored cross design. Accompanying the Bible is an icon of Jesus Christ holding an open book, finished with ornate gold and silver-colored borders. It serves as a thoughtful gift for home devotion.
ይህ ስጦታ በወርቃማ መስቀል ምስል ያጌጠ ጥቁር ሳጥን ውስጥ የተቀመጠ መጽሐፍ ቅዱስን እና የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ሥዕለ አድኖ ያካትታል። ሥዕለ አድኖው በወርቅና በብር ቀለም ያሸበረቀ ውብ ጠርዝ አለው። ለቤት ጸሎት ወይም ለወዳጅ ዘመድ የሚሆን መንፈሳዊ ስጦታ ነው።





Reviews
There are no reviews yet.